የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶች APK

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶች  Icon
   
4.36/5
2 Ratings
Developer
Apps Show
Current Version
23.02
Date Published
File Size
12.5 MB
Package ID
amharic_bible.ethiopian_bible_verses.share_bible
Price
$ 0.00
Downloads
5.4K+
Category
Android Apps
Genre
Books & Reference

APK Version History

Version
23.02 (2302)
Architecture
armeabi-v7a
Release Date
August 27, 2023
Requirement
Android 5.0+
Version
23.02 (2302)
Architecture
arm64-v8a
Release Date
August 27, 2023
Requirement
Android 5.0+
Version
10.1 (11)
Architecture
universal
Release Date
August 24, 2023
Requirement
Android 4.1+
Version
10.0 (10)
Architecture
universal
Release Date
August 24, 2023
Requirement
Android 4.1+
Version
9.0 (9)
Architecture
universal
Release Date
August 24, 2023
Requirement
Android 4.1+
Version
6.1 (7)
Architecture
universal
Release Date
August 24, 2023
Requirement
Android 4.1+
  • የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶች Screenshot
  • የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶች Screenshot
  • የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶች Screenshot
  • የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶች Screenshot
  • የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶች Screenshot
  • የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶች Screenshot
  • የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶች Screenshot
  • የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶች Screenshot
  • የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶች Screenshot
  • የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶች Screenshot
  • የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶች Screenshot
  • የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶች Screenshot
  • የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶች Screenshot
  • የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶች Screenshot
  • የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶች Screenshot
  • የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶች Screenshot

About Radio FM 90s

መጽሐፍ ቅዱስ ነብያትና ሓዋሪያት በመንፈስ ተመርተው የጻፉት የክርስቲያኖች እምነት መጽሓፍ ነው። መጽሐፍ ቅዱስ በብሉይ ኪዳንና በአዲስ ኪዳን ተከፍሎ 66 መጻሕፍት አሉት። ከነዲዩትሮካኖኒካል መጻሕፍትም ጋራ የመጻሕፍት ቁጥር 81 ነው።

የመጽሐፍ ቅዱስ ምንነት

በእንግሊዝኛ ቋንቋ የተለመደው «ባይብል» የሚለው ቃል ከጥንቱ የኮይነ ግሪክኛ ቋንቋ የተወሰደ ሲሆን ቃሉ የተገኘበት τὰ βιβλία /ታ ቢብሊያ/ የሚለው ሀረግ «መጽሐፍቱ» ወይም «ትንንሽ መጽሐፍት» ተብሎ ሊተረጎም ይችላል። የዚሁም ቃል መነሻ ከግሪኩ ስም Βύβλος /ቢውብሎስ/ (ፓፒሩስ ወይም ቄጠማ፣ የወረቀት ተክል) ሲሆን ይሄ ቃል «ፓፒሩስ» ከተነገደበት ከተማ ጌባል / ቢውብሎስ ስም መጣ።

መጽሐፍ ቅዱስ ለአይሁድና ክርስትና እምነት የእምነት መሰረት የሆኑ ትናንሽ መጽሐፍትን የያዘ አንድ ጥራዝ ነው። በተለምዶ «ብሉይ ኪዳን» በመባል የሚጠራውና በአይሁዳውያን በ24 እና በክርስቲያኖች በ39 መጽሐፍት የሚከፈለው የመጽሐፍ ቅዱስ የመጀመሪያ ክፍል በመጀመሪያ በአብዛኛው የተጻፈው በጥንታዊው የዕብራይስጥ ቋንቋ ሲሆን የተጻፉበት ዘመን ከክርስቶስ ልደት በፊት የተወሰኑ መቶ አመታት ቀደም ብሎ እንደሆነ ይነገራል። እነዚህን መጽሐፍት የጻፉት በወቅቱ የነበሩ የታመኑ አይሁዳውያን ወይም እስራኤላውያን ናቸው። የመጨረሻዎቹን 27 መጻሕፍት በግሪክኛ የጻፏቸው ክርስቲያኖች ሲሆኑ «አዲስ ኪዳን» በመባል በሰፊው ይታወቃሉ። በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የሚገኘው ማስረጃም ሆነ በጣም ጥንታዊ የሆኑት ወጎች እንደሚጠቁሙት እነዚህ 66 መጻህፍት የተጻፉት ግብጽ ኃያል ከነበረችበት ጊዜ አንስቶ ሮም የዓለም ኃያል መንግስት እስከ ነበረችበት ዘመን ባሉት 1600 ዓመታት ውስጥ ነው።

በካቶሊክ ቤተክርስቲያን እምነት መሰረት ከ66ቱ መጽሐፍት በተጨማሪ የተካተቱ የተወሰኑ መጽሐፍት ሲኖሩ፣ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን እነዚህ ተጨማሪ መጻሕፍት (ዲዩቴሮካኖኒካል በመባልም ይታወቃሉ) በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተካተቱትን መጻሕፍት ቁጥር ወደ 81 ያደርሱታል።

ከክርስቶስ ስብከት ቀጥሎ ምዕመናን የሆኑት ለረጅም ዘመን ተጨማሪ መጻሕፍቱን ከነመጽሐፈ ሄኖክና ኩፋሌ ያንብቡ ነበር። የአይሁድ ሰንሄድሪን ረቢዎች በ100 ዓ.ም. አካባቢ በተለይም ረቢ አኪቫ በን ዮሴፍ እነዚህን ተጨማሪ መጻሕፍት ከዕብራይስጥ ቅጂ አጠፉ። እስካሁንም ድረስ በዕብራይስጥ ትርጉም አይታወቁም። አዲስ ኪዳን ከተጻፈ በኋላ፣ ብዙ አጠያያቂ ወንጌሎችና የሌሎች እምነቶች ጽሑፎች ደግሞ ሊሠራጩ ጀመር። ግኖስቲክ የተባለው እምነት ተከታዮች በተለይ ብዙ ሥነ ጽሑፍ ፈጠሩ፣ ይህ ግን ከኦርቶዶክስ ወንጌል የተዛቡ ትምህርቶች ነበር። በ170 ዓ.ም. በክርስትያኖች ዘንድ የቱ መጻሕፍት ትክክለኛ ቅዱሳን መጻሕፍት ናቸው? የሚል ጥያቄ ይነሣ ጀመር። መሊቶ ዘሳርዲስ የተባለ ጳጳስ በዚያን ጊዜ ወደ ኢየሩሳሌም መጻሕፍት ቤት ጉዞ አድርጎ የ ዕብራውያን መጻሕፍት ምን ምን እንደ ነበሩ ዘገበ። ተጨማሪ መጻሕፍቱ ከዚያ በፊት ስለ ጠፉ አልተዘገቡም። ስለዚህ ከዚህ በቀር ምንም ያልተዘረዘሩት ብሉይ ኪዳን መጻሕፍት ትክክለኛ አይሆኑም የሚል ሀሣብ በሮሜ መንግሥት ክርስቲያኖች ተነሣ። ይህም የአይሁዶች ቀኖና በንቅያ ጉባኤ (317 ዓ.ም.) በሮሜ መንግሥት ለክርስቲያኖች ጸና።

What's New in this version